This is a podcast from the Ethiopian Christian Fellowship in Finland, where you can listen to biblical teachings, messages, and sermons. May God bless all our listeners.
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
333 || የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ! || በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ
56:10
56:10
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
56:10
"የመንፈስን ሰይፍ ያዙ!" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ /ኤፌ. 6፡10-18/ ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ /2 ቆሮ. 10፡3-5፣ ማቴ. 4፡1-11/
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
332 || የኢየሱስ ስም ኃይል አለው! || በእህት ቤተልሔም ሲሳይ
50:30
50:30
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
50:30
"የኢየሱስ ስም ኃይል አለው!" በሚል ርዕስ በእህት ቤተልሔም ሲሳይ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ሐዋ. 3፡1-16 ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ ማቴ. 18፡18-20፣ ሐዋ. 2፡1-4
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
331 || በህልውናው ውስጥ የሚገኝ እውነተኛ ዕረፍት! || በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ
49:42
49:42
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
49:42
"በህልውናው ውስጥ የሚገኝ እውነተኛ ዕረፍት!" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ የመጽሐፍ ክፍል፡ ዘጸ. 33፡14 ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ ዘጸ. 33፡12-17፣ መዝ. 4፡8፣ ምሳሌ 1፡33፣ ማቴ. 11፡28፣ መዝ. 62፡1-2፣ መዝ.121፡1-8
…
continue reading
"የሚለውጥ እሳት!" በሚል ርዕስ በኢሳያስ 6 ላይ ተመሥርቶ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።
…
continue reading
"አይዞሽ አታልቅሺ!" በሚል ርዕስ በእንግዳ አገልጋይ በፓስተር ሚልክያስ ደገፉ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ሉቃ. 7፡11-17
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
328 || ለሰው የማይቻል ለእግዚአብሔር ይቻላል! || በወንድም ተከለ ማርቆስ ፋሼ (ዶ/ር)
48:16
48:16
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
48:16
"ለሰው የማይቻል ለእግዚአብሔር ይቻላል!" በሚል ርዕስ በሉቃ.18፡18-26 ባለው የእግዚአብሔር ቃል ላይ ተመሥርቶ በወንድም ተከለ ማርቆስ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
327 || አስተዋይ እናት - ማሪያም || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን
17:45
17:45
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
17:45
በእናቶች ቀን የተላለፈ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። አስተዋይ እናት - ማሪያም ሉቃ. 1፡ ላይ የተመሠረተ
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
326 || የዘላለም ህይወት ቃል! || ወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ
57:15
57:15
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
57:15
"የዘላለም ህይወት ቃል!" በሚል ርዕስ በዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 6 ላይ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል ትምህርት። መነሻ ክፍል፡ ዮሐ. 6፡68-69 ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ ዮሐ. 6፡1-68፣ ዘፍ. 2፡7፣ ዮሐ. 1፡3-4፣ 1 ቆሮ. 2፡13-15፣ 2 ቆሮ. 4፡16-18፣ ዮሐ. 17፡3፣ ዘፍ. 3፡22-24፣ 1 ቆሮ. 1፡8 ይዘት መግቢያ 1) ህይወት 2) የዘላለም ህይወት 3) የዘላለም ህይወት ቃል ማጠቃለያ
…
continue reading
"በወደደን!" በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ራዕይ 1፡5-6
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
324 || አብረኸኝ መከራን ተቀበል! || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን
1:01:24
1:01:24
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
1:01:24
"አብረኸኝ መከራን ተቀበል!" በሚል ርዕስ በ2 ጢሞቴዎስ ላይ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል ትምህርት። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ 2 ጢሞቴዎስ 1-4 ሀ) መግቢያ / ዮሐ. 16፡33፣ ሐዋ. 21፡1-14፣ ሐዋ. 9፡10-16፣ 2 ጢሞ. 1፡1-5 ለ) ሐዋሪያው ጳውሎስ ጢሞቴዎስን፣ "አብረኸኝ መከራን ተቀል!" ሲል ምን ማለቱ ነው? 1) በጌታችን ምስክርነት ወይም በእሥረኛው በእኔ አትፈር ማለቱ ነው። 2 ጢሞ. 1፡15-18፣ ሮሜ 1፡16 2) የእውነትን ቃል በቅንነት የሚናገርና የማያሳፍር ሠራተኛ ሁን ማለቱ ነው። 2 ጢሞ. 2፡15-19 3) በንጹህ ልብ ጌታ…
…
continue reading
"ምሥጋናውን አትርሳሺ!" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ መዝ. 103፡1-6 ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ ዘዳ. 8፡1-20፣ መዝ. 106፡1-13፣ 1 ሳሙ. 7፡1-24
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
322b || የጦር ዕቃችን - የእግዚአብሔር ሙሉ የጦር ዕቃ! || ወንድም ያቬሎ ናታዬ የቀረበ አጭር መልዕክት
11:51
11:51
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
11:51
በማስታወቂያ ክፍለ ጊዜ በወንድም ያቬሎ የተነበበ አጭር መልዕክት ከኤፌሶን መልዕክት 6፡10-18
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
322 || አምላካዊ መልስ! || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ
47:05
47:05
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
47:05
"አምላካዊ መልስ" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ ሮሜ 11፡1-6፣ 1 ነገ. 19፡1-18 መግቢያ አምላካዊ መልስ የመጣላቸው 3 ሰዎች ኤልያስ፡ 1 ነገ. 19፡1-18 ሀ) የኤልያስ ክስ ዝርዝር (1 ነገ. 19፡10 እና 14) እስራኤላዊያን ቃል ኪዳንህን ትተዋል መሰዊያህን አፍርሰዋል ነቢያቶችህን ገድለዋል ብቻዬን አስቀርተውኛል እኔንም መግደል ይፈልጋሉ ለ) አምላካዊ መልስ ሲመጣ ምን ሆነ? (1 ነገ. 19፡15-18) ኤልያስ ምሪት ወይም አቅጣጫ ተሰጠው/ምሪት አገኘ ሦስት ሰዎችን እንዲ…
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
321_ኢየሱስን ማወቅ ከትንሳኤ በፊት እና ቦኋላ // ወንድም ሰለሞን ጨልጌ _ከስዊድን (የእሁድ ፋሲካ ቀን ዝግጅት)
44:09
44:09
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
44:09
321__ኢየሱስን ማወቅ ከትንሳኤ በፊት እና ቦኋላ // ወንድም ሰለሞን ጨልጌ _ከስዊድን (የእሁድ ፋሲካ ቀን ዝግጅት) ሉቃስ 24:1-45 ...ሲነጋገሩና ሲመራመሩም፥ ኢየሱስ ራሱ ቀርቦ ከእነርሱ ጋር ይሄድ ነበር፤ ነገር ግን እንዳያውቁት ዓይናቸው ተይዞ ነበር።...ሉቃስ 24:15-16 ...የክብር አባት የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክ እርሱን በማወቅ የጥበብንና የመገለጥን መንፈስ እንዲሰጣችሁ እለምናለሁ።ኤፌ 1:17
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
320_በልምድ ሳይሆን በጌታ ቃል ይሁንላችሁ // ወንድም ሰለሞን ጨልጌ _ከስዊድን
47:23
47:23
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
47:23
320_በልምድ ሳይሆን በጌታ ቃል ይሁንላችሁ // ወንድም ሰለሞን ጨልጌ _ከስዊድን (የቅዳሜ ዝግጅት) ሉቃስ 5 :1-11 ...ነገሩንም ከጨረሰ በኋላ፥ ስምዖንን፦ ወደ ጥልቁ ፈቀቅ በል መረቦቻችሁንም ለማጥመድ ጣሉ አለው። ስምዖንም መልሶ፦ አቤቱ፥ ሌሊቱን ሁሉ አድረን ስንደክም ምንም አልያዝንም፤ ነገር ግን በቃልህ መረቦቹን እጥላለሁ አለው። ሉቃስ 5 :4-5
…
continue reading
319_የመስቀሉ ቃል// ወንድም ሰለሞን ጨልጌ _ከስዊድን 1ኛ ቆሮ 1:18 የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና። የአርብ(ስቅለት) ቀን አገልግሎት) የፋሲካ ኮንፈረንስ መሪ ቃል "አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነስቷል 1ኛ ቆሮ 15:20
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
318 || እግዚአብሔር ትልቅ ነው! || በተከለ ማርቆስ (ዶ/ር)
53:01
53:01
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
53:01
"እግዚአብሔር ትልቅ ነው ግን ማንንም አይንቅም!" በሚል ርዕስ በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ኢዮብ 36፡1-11 ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ ፊልጵ. 2፡1-12፣ ማቴ. 19፡16-22
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
317 || ከርግማን በረከትን፣ ከሞት ህይወትን እንምረጥ! || ክፍል 2 || በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ
58:03
58:03
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
58:03
"ከርግማን በርከትን፣ ከሞት ህይወትን እንምረጥ!" በሚል ርዕስ በ2 ክፍል የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል ትምህርት ሁለተኛው ክፍል። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ 30 ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ ማር. 12፡29-30፣ ዮሐ. 14፡15-16፣ 1 ዮሐ. 2፡3-5፣ 1 ሳሙ. 12፡20-21፣ ዮሐ. 14፡4-6፣ ዘዳ. 13፡4፣ ዮሐ. 14፡21-24
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
316 || ከርግማን በረከትን፣ ከሞት ህይወትን እንምረጥ! || ክፍል 1 || በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ
49:33
49:33
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
49:33
"ከርግማን በርከትን፣ ከሞት ህይወትን እንምረጥ!" በሚል ርዕስ በ2 ክፍል የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል ትምህርት የመጀመሪያው ክፍል። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ 27፣ 28 እና 29 ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ ገላ. 3፡13-14፣ ዘዳ. 21፡22-23፣ ዘፍ. 12፡3፣ ኢል. 2፡28፣ ሮሜ 6፡14-18፣ 8፡12-14
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
315 || በክፉው ዓለም ላይ ለእግዚአብሔር መሣሪያ ትሆናላችሁ! || በቄስ ኢዮብ ድንቁ
46:11
46:11
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
46:11
በማልሚ ሳሌም ኅብረት በቄስ ኢዮብ ድንቁ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል አገልግሎት፣ መነሻ የየመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ኤፌ. 6፡10-20 ለመንፈሳዊ ውጊያ የሚያስፈልጉ ነገሮች፦ 1) ለመንፈሳዊ ውጊያ የሚያስፈልገን የጦር መሣሪያችን የእግዚአብሔር ቃል ነው። የእግዚአብሔር ቃል ለምን ልዩ ሆነ? የእግዚአብሔር ቃል ብርሃን ስለሆነ ነው የእግዚአብሔር ቃል ኃይል ስለሆነ ነው የእግዚአብሔር ቃል የእምነታችን ምንጭ ስለሆነ ነው 2) ሁለተኛ ለመንፈሳዊ ውጊያ የሚያስፈልገን የጦር መሣሪያችን ጸሎት ነው 3) ሦስተኛ ለመንፈሳዊ ውጊያ የሚያስፈልገን ነገር መጽናት መቻላችን…
…
continue reading
"አካልና ብልቶች!" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ 1 ቆሮ. 12፡12-30
…
continue reading
"በእውነት መሄድ!" በሚል ርዕስ 3ኛው የሐዋሪያው ዮሐንስ መልዕክት ላይ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
312 || እኔም አሳርፋችኋለሁ! - ትሕትናን ከክርስቶስ እንማር! || ክፍል 2 || ወንድም ተከለ ማርቆስ ፋሼ (ዶ/ር)
1:00:00
1:00:00
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
1:00:00
በወንድም ተከለ ማርቆስ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት ክፍል 2።
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
311 || እኔም አሳርፋችኋለሁ! || በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር)
54:38
54:38
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
54:38
"እኔም አሳርፋችኋለሁ!" በሚል ርዕስ በወንድም ተከለ ማርቆስ (ዶ/ር) የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ማቴ. 11፡25-30 የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ ዮሐ. 14፡26-27፣ ሮሜ 5፡1-11፣ ኤፌ. 6፡15፣ ሮሜ 14፡17-20
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
310 || ክርስቲያናዊ ትሕትና || ክፍል 2 || በወንድም ያቬሎ ናታዬ
44:12
44:12
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
44:12
"ክርስቲያናዊ ትሕትና" የእግዚአብሔር ቃል ትምህርት በወንድም ያቬሎ ናታዬ፣ ክፍል 2። መነሻ ጥቅሶች፡ 1 ጴጥሮስ 5፡5፣ ፊል. 2፡1-11 ክርስቲያናዊ ትሕትና በክርስቲያን ህይወት የሚገለጥባቸው መንገዶች 1) ለራስ ትክክለኛ ዕይታ መኖር /ሮሜ 12፡3 / 2) ሌሎችን ማስቀደም /ፊል. 2፡3 / 3) ምህረት ማድረግን አለመቸገር / ኤፌ. 4፡32 /
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
309 || ክርስቲያናዊ ትሕትና || ክፍል 1 || በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ
1:06:25
1:06:25
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
1:06:25
"ክርስቲያናዊ ትሕትና" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል ትምህርት። 1) መግቢያ - ትሕትና ምንድን ነው? / መዝ. 86፡1፣ ማቴ. 5፡3/ 2) ክርስቲያናዊ ትሕትና / ፊል. 2፡3፣ ኤፌ. 4፡2፣ 1 ጴጥ. 5፡5፣ 3) ትሕትና በክርስቶስ ህይወት ምሳሌነት /ማቴ. 11፣ 29፣ ፊል. 2፡1-11/
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
308 || ለሁሉም ዘመን አለው - ዘመኑ የመገለጥ ነው! || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን
1:04:49
1:04:49
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
1:04:49
"ለሁሉም ዘመን አለው - ዘመኑ የመገለጥ ነው" - የ2024 ዘመን መለወጫ ዋዜማ መርሃ ግብር ላይ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ መክ. 3፡1-8፣ 1 ነገ. 17፡1-4፣ 1 ነገ. 18፡1-2
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
31.12.2023 || አዲሱ ስሜ || በወንድም ዮሴፍ አብርሃም የቀረበ ግጥምና መልዕክት
17:02
17:02
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
17:02
"አዲሱ ስሜ" - የ2024 ዘመን መቀበያ ዋዜማ ላይ በወንድም ዮሴፍ አብርሃም የቀረበ ግጥምና መልዕክት
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
307 || አሮጌ እርሾና አዲስ ሊጥ! || በፓስተር ዳንኤል ሳቡሬ
1:12:09
1:12:09
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
1:12:09
"አሮጌ እርሾና አዲስ ሊጥ" - የ2024 ዘመን መለወጫ ዋዜማ መርሃ ግብር ላይ በፓስተር ዳንኤል ሳቡሬ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ 1 ቆሮ. 5፡7 ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ ዘጸ. 12፡15፣ ዘጸ. 13፡7፣ ማቴ. 16፡6፣ ማር. 8፡15፣ ገላ. 5፡1-15
…
continue reading
የእግዚአብሔር ሥጦታ - የኢየሱስ ክርስቶስን ጽንሰትና ውልደት በተመለከተ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ ማቴ. 1፡18-25፣ ሉቃ. 1፡26-35፣ ሉቃ. 2፡8-12፣ 21-32፣ 2፡15-20፣ 41-51
…
continue reading
"ፍለጋውን መከተል" በሚል ርዕስ በእህት ለምለም ጌታቸው የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። በዚህ ክፍል የተነሱ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡- መዝ. 25፡4-7፣ ሩት 1፡1-18፣ ማቴ. 25፡1-13፣ ሆሴ. 6፡3፣ ዮሐ. 14፡1-6፣6-7
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
304 || ኢየሱስን መውደድ! || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን
1:01:53
1:01:53
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
1:01:53
"ኢየሱስን መውደድ!" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። ጌታ ኢየሱስ ሰዎችን ጥያቄ እየጠየቀ ያገለግላቸው ነበር። ማር. 10፡46-51 የጤሜዎስ ልጅ በርጤሜዎስ ተጠየቀ። ቁ. 51 "ምን አደርግልህ ዘንድ ትወዳለህ?" ዮሐ. 5፡1-8 ለ38 አመታት ሽባ የነበረው ሰው ተጠየቀ። ቁ. 6 "ልትድን ትወዳለህን?" ዮሐ. 9፡35-38 ከመወለዱ ጀምሮ ዓይነ ስውር የነበረው ሰውዬ ከቤተ መቅደስ ካስወጡት በኋላ ተጠየቀ። ቁ. 35 "በሰው ልጅ ታምናለህን?" ዮሐ. 21፡14-19 ጴጥሮስ ተጠየቀ፡ - ቁ. 15 "ከእነዚህ አብልጠ…
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
303 || ቸርነት አደርግለት ዘንድ! || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን
21:32
21:32
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
21:32
በ 2 ሳሙኤል 9 ላይ ተመሥርቶ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
302 || እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የሆነ ሐዘን || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን
58:12
58:12
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
58:12
"እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የሆነ ሐዘን" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ ሮሜ 9፡1-4፣ 10፡1-2 ሀ) በመጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር ራሱ ሊያዝን እንደሚችል ተጽፏል፡ - 1) እግዚአብሔር ያዝናል - ዮናስ 4፡11 2) ጌታ ኢየሱስ ያዝናል - ሉቃ.19፡41፣ ዮሐ. 11፡33-34፣ ማር.6፡34 3) መንፈስ ቅዱስ ያዝናል - ኤፌ. 4 ለ) እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ያልሆነ ሐዘን 1) በእግዚአብሔር ምህረት ላይ የሚያስቆጣ ነው - ዮናስ 4፡1-3 2) ወደ ኀጢአት የሚወስድ ነው - 2…
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
301 || የሁላችን አባት - አብርሃም! || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን
35:26
35:26
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
35:26
በአባቶች ቀን "የሁላችን አባት - አብርሃም" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ ጥቅስ፡ ሮሜ 4፡16-17 አብርሃም በእምነት ያደረጋቸው 5 ነገሮች፡ - 1) አብርሃም #በእምነት የታዘዘ ሆነ - ዕብ. 11፡8፣ ዘፍ. 12፡1 2) አብርሃም #በእምነት ተቀመጠ - ዕብ. 11፡9-10፣ ዕብ. 12፡22፣ 1 ጴጥ. 2፡11፣ ፊል. 3፡20 3) አብርሃም #በእምነት ተስፋ አደረገ - ሮሜ 4፡18፣ ዕብ. 11፡11፣ ዘፍ. 15 4) አብርሃም #በእምነቱ ሳይደክም ተመለከተ - ሮሜ 4፡19 5) አብርሃም #በእምነቱ በረታ…
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
300 || ጌታ ሊያድ'ሰን ይፈልጋል! || በወንድም አብርሃም ፈንተ
1:04:10
1:04:10
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
1:04:10
"ጌታ ሊያድ'ሰን ይፈልጋል!" በሚል ርዕስ በወንድም አብርሃም ፈንተ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። 1) እግዚአብሔር እንዲያድሰን፣ ትሑት መሆን ከእኛ ይጠበቃል። ኢሳ. 66፡2፣ መዝ. 51፡12፣ 2) እግዚአብሔር እኛን የሚያድስበት ዓላማ / ለእውነተኛው አምላክ ምስክሮች እንድንሆን ነው። 3) የእግዚአብሔር ተልዕኮ ለእኛ ሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ 1 ሳሙኤል 30፡1-> ፣ ዕብ. 3፡13፣ 1 ጴጥ. 5፡6፣ ዘሌ. 18፡15፣ ፊል. 2፡5-11፣ ሮሜ 1፡16፣ 1 ዮሐ. 1፡1፣…
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
299 || ጌታ በርግጥ ይመጣል! || በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ
1:09:40
1:09:40
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
1:09:40
"ጌታ በርግጥ ይመጣል!" በሚል ርዕስ የቀረበ የሚልክያስ ትንቢት መጽሐፍ ዳሰሳ።
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
298 || እግዚአብሔር ለማዳን ሥራው ይፈልጋችኋል! || በፓስተር አለማየሁ ሙልጌታ
1:09:52
1:09:52
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
1:09:52
"እግዚአብሔር ለማዳን ሥራው ይፈልጋችኋል!" በሚል ርዕስ በፓስተር አለማየሁ ሙልጌታ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። ርዕስ: እግዚአብሔር ለማዳን ሥራው ይፈልጋችኋል! 1) እግዚአብሔር ቀዳሚው አጀንዳው ሰዎችን ማዳን ነው/ መሳ. 3፣ 10፣ ኢሳ. 9፡6-7፣ ማቴ. 1፡20-21፣ ቲቶ 2፡10-11፣ ሮሜ 1፡16-17 2) ሰዎች ነፍሳቸው እንድትድንና ከክፋት እንዲጠበቁ እግዚአብሔር ይፈልጋል / ዮሐ. 17፡15 3) እግዚአብሔር በእኛ በኩል ሰዎችን ማዳን ይፈጋል 1) የዮሴፍ ታሪክ 2) የሶሪያዊው ንዕማን አገልጋይ ታሪክ 3) የአስቴር ታሪክ…
…
continue reading
"ቃሉ ያሸንፋል!" በሚል ርዕስ በወንድም ተከለ ማርቆስ ፋሼ (ዶ/ር) የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። ዮሐ. 1፡1-13፣ 1 ዮሐ. 1፡1-5፣ 2፡1-4፣ 3፡1-4፣ ራዕ. 22፡12-21
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
296 || ቅዱስ ጥበብ || በወንድም ተከለ ማርቆስ ፋሼ (ዶ/ር)
45:32
45:32
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
45:32
"ቅዱስ ጥበብ" በሚል ርዕስ በወንድም ተከለ ማርቆስ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ ምሳሌ 1፡7፣ 1 ጴጥሮስ 1፡13-17፣ ሉቃስ 2፡32፣ ሮሜ 3፡11-12፣ 1 ዮሐ. 4፡13-21
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
295 || ታምራትን ለማየት ወደፊት ቀጥል! || በፓስተር ሰሎሞን አምዴ
36:03
36:03
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
36:03
በማልሚ ሳሌም በተዘጋጀው ኮንፍራንስ ላይ "ታምራትን ለማየት ወደፊት ቀጥል!" በሚል ርዕስ በፓስተር ሰሎሞን አምዴ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ዘጸዐት 14፡15-16 ሌሎች ክፍሎች፡ ዕብ. 10፡35-38፣ 1 ቆሮ. 11፡17
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
294 || ሙሽራውን ለመቀበል የተዘጋጃችሁ ሁኑ! || በእህት ሊድያ ተስፋዬ
38:33
38:33
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
38:33
በማልሚ ሳሌም በተዘጋጀው ኮንፍራንስ ላይ "ሙሽራውን ለመቀበል የተዘጋጃችሁ ሁኑ!" በሚል ርዕስ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ማቴ. 25፡1-13
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
293 || እግዚአብሔርን ህዝቡን መባረክ ይፈልጋል! || በፓስተር ሰሎሞን አምዴ
57:48
57:48
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
57:48
በማልሚ ሳሌም በተዘጋጀው ኮንፍራንስ ላይ "እግዚአብሔር ህዝቡን መባረክ ይፈልጋል!" በሚል ርዕስ በፓስተር ሰሎሞን አምዴ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል፡ ትንቢተ ሐጌ ምዕራፍ 1 እና 2
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
292 || ምን ተደርገሃል/ሻል? || በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ
28:39
28:39
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
28:39
"ምን ተደርገሃል/ሻል?" በሚል ርዕስ በወንድም ያቬሎ ናታዬ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መነሻ ቃል፡ ዮሐ. 1፡19-23
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
291 || የጌታን መንገድ መከተል እንዲህ ይጀምራል! || በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ
24:17
24:17
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
24:17
"የጌታን መንገድ መከተል" ተከታታይ ትምህርት የትምህርቱ ማጠቃለያ - መነሻ ክፍል ሉቃስ 9፡23-27
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
290 || የጌታን መንገድ መከተል || ክፍል 16 - የመጨረሻው ክፍል || በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ
50:00
50:00
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
50:00
"የጌታን መንገድ መከተል" ተከታታይ ትምህርት ክፍል 15፡ የጌታን መንገድ ለመከተል የሚረዱ እርምጃዎች - 5) በጸሎት መትጋት (1 ተሰሎንቄ 5፡16-18) በዚህ ክፍል የተዳሰሱ ርዕሰ ጉዳዮች፡ - ጌታ ለደቀ መዛሙርቱ ያስተማረው ጸሎት ይዘትና ቅደም ተከተል (ማቴ. 6፡9-13) 4) የጸሎቱ መደምደሚያ 1) ዘላለማዊ መንግሥት የእግዚአብሔር ነው 2) ዘላለማዊ ኃይል የእግዚአብሔር ነው 3) ዘላለማዊ ክብር የእግዚአብሔር ነው
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
289 || የጌታን መንገድ መከተል || ክፍል 15 || በወንድም ያቬሎ ናታዬ ያታሣ
48:23
48:23
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
48:23
"የጌታን መንገድ መከተል" ተከታታይ ትምህርት ክፍል 15፡ የጌታን መንገድ ለመከተል የሚረዱ እርምጃዎች - 5) በጸሎት መትጋት (1 ተሰሎንቄ 5፡16-18) በዚህ ክፍል የተዳሰሱ ርዕሰ ጉዳዮች፡ - ጌታ ለደቀ መዛሙርቱ ያስተማረው ጸሎት ይዘትና ቅደም ተከተል (ማቴ. 6፡9-13) 3) ምድራዊ ህይወታችንን የሚመለከተው የጸሎቱ ክፍል ሀ) ዕለት በዕለት ስለሚያስፈልጉን ነገሮች መጸለይ አለብን፣ ማቴ. 6፡11፣ ማቴ. 6፡25፣ 31-32፣ ፊልጵስዩስ 4፡6፣ ለ) በሌሎች ሰዎችና በእኛ መካከል ስለሚኖረን ግንኙነት መጸለይ አለብን፣ ማቴ. 6፡12፣ ሉቃስ 11፡4፣…
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
288 || የሐዋሪያው የጳውሎስ ጸሎት ለፊልጵስዩስ አማኞች || በፓስተር ሳምሶን ስምዖን
1:09:21
1:09:21
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
1:09:21
በማልሚ ሳሌም ኅብረት በነበረው ኮንፍራንስ ላይ በፓስተር ሳምሶን ስምዖን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። መሪ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ፡ ፊልጵ. 1፡8-11
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
287 || ምን ይታይሃል/ሻል/ችኋል? || በፓስተር ሚልክያስ ደገፉ
21:55
21:55
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
21:55
"ምን ይታይሃል/ይታይሻል/ይታያችኋል?'' በሚል ርዕስ በፓስተር ሚልክያስ ደገፉ የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት። የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡- ማርቆስ 8፡22-25፣ ኤርሚያስ 1፡11-12
…
continue reading
![Artwork](/static/images/128pixel.png)
1
286b || የዝማሬ አምልኮ፣ የማስታወቂያና የጸሎት ጊዜ በአንድነት
35:16
35:16
Play later
Play later
Lists
Like
Liked
35:16
በአምልኮ ሥፍራው ላልነበሩ ሲባል በዚህ ገጽ በኩል የቀረበ፣ የዝማሬ አምልኮ፣ የማስታወቂያና የጸሎት ጊዜ በአንድነት
…
continue reading