Go offline with the Player FM app!
302 || እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የሆነ ሐዘን || በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን
Manage episode 384686230 series 3055140
"እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የሆነ ሐዘን" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።
መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ ሮሜ 9፡1-4፣ 10፡1-2
ሀ) በመጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር ራሱ ሊያዝን እንደሚችል ተጽፏል፡ -
1) እግዚአብሔር ያዝናል - ዮናስ 4፡11
2) ጌታ ኢየሱስ ያዝናል - ሉቃ.19፡41፣ ዮሐ. 11፡33-34፣ ማር.6፡34
3) መንፈስ ቅዱስ ያዝናል - ኤፌ. 4
ለ) እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ያልሆነ ሐዘን
1) በእግዚአብሔር ምህረት ላይ የሚያስቆጣ ነው - ዮናስ 4፡1-3
2) ወደ ኀጢአት የሚወስድ ነው - 2 ሳሙ. 13፡1- 19
3) ተስፋ እንዳይታየን የሚያደርግ ነው - 1 ተሰሎ. 4፡15-18
ሐ) እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የሆነ ሐዘን
1) ሰዎችን ወደ ንስሐ የሚገፋ ነው - ሐዋ. 2፡37-38
2) እግዚአብሔር ሲገስጸን የሚሰማን ሐዘን ነው - 2 ቆሮ. 7፡8-11
3) ሌሎች ችግር ውስጥ ሲሆኑ የሚሰማን ሐዘን ነው - ሮሜ 9፡1-5፣ 10፡1
4) ወደ ጾምና ጸሎት የሚመራ ሐዘን ነው - ነህ. 1፡1-4
354 episodes
Manage episode 384686230 series 3055140
"እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የሆነ ሐዘን" በሚል ርዕስ በወንጌላዊ ዘገየ መኮንን የቀረበ የእግዚአብሔር ቃል መልዕክት።
መነሻ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች፡ ሮሜ 9፡1-4፣ 10፡1-2
ሀ) በመጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር ራሱ ሊያዝን እንደሚችል ተጽፏል፡ -
1) እግዚአብሔር ያዝናል - ዮናስ 4፡11
2) ጌታ ኢየሱስ ያዝናል - ሉቃ.19፡41፣ ዮሐ. 11፡33-34፣ ማር.6፡34
3) መንፈስ ቅዱስ ያዝናል - ኤፌ. 4
ለ) እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ያልሆነ ሐዘን
1) በእግዚአብሔር ምህረት ላይ የሚያስቆጣ ነው - ዮናስ 4፡1-3
2) ወደ ኀጢአት የሚወስድ ነው - 2 ሳሙ. 13፡1- 19
3) ተስፋ እንዳይታየን የሚያደርግ ነው - 1 ተሰሎ. 4፡15-18
ሐ) እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ የሆነ ሐዘን
1) ሰዎችን ወደ ንስሐ የሚገፋ ነው - ሐዋ. 2፡37-38
2) እግዚአብሔር ሲገስጸን የሚሰማን ሐዘን ነው - 2 ቆሮ. 7፡8-11
3) ሌሎች ችግር ውስጥ ሲሆኑ የሚሰማን ሐዘን ነው - ሮሜ 9፡1-5፣ 10፡1
4) ወደ ጾምና ጸሎት የሚመራ ሐዘን ነው - ነህ. 1፡1-4
354 episodes
All episodes
×Welcome to Player FM!
Player FM is scanning the web for high-quality podcasts for you to enjoy right now. It's the best podcast app and works on Android, iPhone, and the web. Signup to sync subscriptions across devices.